በሶማሌ ክልል ከፍተኛ የመብት ጥሰት ተፈጽሟል- የድሬደዋ ከተማ የቀድሞ ፖሊስ አባልና ኃላፊ
Your browser doesn’t support HTML5
ግለሰቡ ቀድሞውኑ በሥነ ምግባር ችግርና በሥራ አፈፃፀም ተገምግመው ማስጠንቀቂያ ከተሰጣቸው በኋላ ከሥራ የተባረሩ ናቸው-የድሬዳዋ አስተዳደር የከንቲባ ጽ/ቤትና የካቤኔ ጉዳዮች ኃላፊ።
Your browser doesn’t support HTML5