በምግብ እጦት ለተጎዱ ሕፃናት የእርዳታ ጥሪ አቀረበ - ዩኒሴፍ
Your browser doesn’t support HTML5
የተባበሩት መንግሥታት የህፃናት መርጃ ድርጅት /UNICEF/ ሕይወት አድን ምግብ በማጣት ለሞት የተቃረቡና በግጭት መሃል የተጠመዱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕፃናት አጣፋዲ እርዳታ ካላገኙ እንደሚሞቱ አስጠነቀቀ።
Your browser doesn’t support HTML5