በምግብ እጦት ለተጎዱ ሕፃናት የእርዳታ ጥሪ አቀረበ - ዩኒሴፍ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት የህፃናት መርጃ ድርጅት /UNICEF/ ሕይወት አድን ምግብ በማጣት ለሞት የተቃረቡና በግጭት መሃል የተጠመዱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕፃናት አጣፋዲ እርዳታ ካላገኙ እንደሚሞቱ አስጠነቀቀ።