ለጋሽ ሀገሮች ለኢትዮጵያ የእርዳታ ጥሪ መልስ እንዲሰጡ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ላቀረበቸው ጥሪ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5