ድምጽ ለጋሽ ሀገሮች ለኢትዮጵያ የእርዳታ ጥሪ መልስ እንዲሰጡ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ ጃንዩወሪ 31, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ላቀረበቸው ጥሪ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ፡፡