ለጋሽ ሀገሮች ለኢትዮጵያ የእርዳታ ጥሪ መልስ እንዲሰጡ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ላቀረበቸው ጥሪ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ፡፡