ድምጽ የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና የደህንነት ኮሚሽነር በሊቢያ ያለው ሁኔታ እንዳሳሰበው ገለፀ ጃንዩወሪ 31, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና የደህንነት ኮሚሽነር በሊቢያ ያለው ሁኔታ በእጅጉ አሳሳቢ መሆኑን አመልከተ፡፡