“ቀውሶች እንዳይፈጠሩ አስቀድሞ መጠንቀቅ ያስፈልጋል” ጉቶሬዝ
Your browser doesn’t support HTML5
በሀገራት የሚከሰቱ ቀውሶችን ለመፍታት ከመሞከር ይልቅ ቀድሞውንም እንዳይፈጠሩ መስራት እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5