“ቀውሶች እንዳይፈጠሩ አስቀድሞ መጠንቀቅ ያስፈልጋል” ጉቶሬዝ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሀገራት የሚከሰቱ ቀውሶችን ለመፍታት ከመሞከር ይልቅ ቀድሞውንም እንዳይፈጠሩ መስራት እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ተናገሩ፡፡