ቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን በማቃጠል 121 ተጨማሪ እስረኞች ተከሰሱ

Your browser doesn’t support HTML5

ቂሊንጦ ማረሚያ ቤትን በማቃጠል 121 ተጨማሪ እስረኞች ተከሰሱ። ተከሳሾቹ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት ከሳቸው እየተነበበላቸው ይገኛል። በዛሬው ዕለትም ቀኑን ሙሉ ክስ የመስማት ሂደት ተከናውኗል። በክስ መስማቱ ሂደት ተከሳሾቹ ባሰሙት አቤቱታ በችሎቱ መረባበሽ ነበር ተብሏል።