የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ዛሬም ውሳኔ ሳይሰጥ ቀረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በኢንተርኔት አምደኞች በነሶሊያና ሽመልስ በአቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ለስድስተኛ ጊዜ ውሳኔ ሳይሰጥ ቀርቷል፡፡