የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ዛሬም ውሳኔ ሳይሰጥ ቀረ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በኢንተርኔት አምደኞች በነሶሊያና ሽመልስ በአቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬም ለስድስተኛ ጊዜ ውሳኔ ሳይሰጥ ቀርቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5