የፕሬዚዳንት ትረምፕ ትዕዛዞችና የአካባቢ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዩናይትድ ስቴትስ ግዛት ውስጥ የሚዘረጉ የከርሰ-ምድር ዘይት ማስተላለፊያ ቦዮችና ቱቦዎች ግንባታ ሥራዎች እንዲጀመሩ ትናንት (ጥር 17/2009 ዓ.ም.) የማስፈፀሚያ ትዕዛዝ ፈርመዋል።