የዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ተቀጠረ
Your browser doesn’t support HTML5
ፖሊስ ለሦስተኛ ጊዜ በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ላይ የ28 ቀናት የምርምራ ጊዜ ተሰጠው፡፡ ጠበቆቻቸው የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡትም ማመልከቻም ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5