ጋቢና ቪኦኤ የዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ተቀጠረ ጃንዩወሪ 26, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ፖሊስ ለሦስተኛ ጊዜ በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ላይ የ28 ቀናት የምርምራ ጊዜ ተሰጠው፡፡ ጠበቆቻቸው የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡትም ማመልከቻም ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡