የዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ለሦስተኛ ጊዜ ተቀጠረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ፖሊስ ለሦስተኛ ጊዜ በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ላይ የ28 ቀናት የምርምራ ጊዜ ተሰጠው፡፡ ጠበቆቻቸው የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡትም ማመልከቻም ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡