መኢአድ በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ ታስረው የነበሩ አመራሮቹና አባላቱ ተፈቱ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ከጥር 14 / 2009 ዓ.ም. ጀምሮ በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ ታስረው የነበሩ 13 አመራሮቹና አባላቱ ትናንት ምሽት ላይ መፈታታቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ አስታውቋል።