ትራምፕ ኔቶ ጊዜው ያለፈበት ነው አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሰሜን አትላንቲክ ሀገሮች የጦር ትብብር ድርጅት (ኔቶ) “ጊዜ ያለፈበት” ነው ሲሉ በቅርቡ መናገራቸው የአውሮፓ መሪዎችን አስደምሟል።
Your browser doesn’t support HTML5