ሴኔቱ ከትራምፕ ዕጩዎች የአራቱን አፀደቀ
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለካቢኔአቸው ካቀረቧቸው ዕጩ ባለሥልጣናት የአገረ ገዥ ኒኪ ሄሊን፤ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደርነት ሹመት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ትናንት አፅድቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5