ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በደረሰ ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
ሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በሚገኝ ሆቴል ዛሬ ማለዳ ላይ በደረሰ ጥቃት እስካሁን ከሃያ በላይ ሰዎች መገደላቸውና ሌሎች በርካቶች መቁሰላቸው ተዘገበ።
Your browser doesn’t support HTML5