መኢአድ አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ሦስት ከፍተኛ አመራሮቹን ጨምሮ 13 ሰዎች በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ መታሰራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ) አስታወቀ።