ድምጽ መኢአድ አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ ጃንዩወሪ 24, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ሦስት ከፍተኛ አመራሮቹን ጨምሮ 13 ሰዎች በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ መታሰራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ) አስታወቀ።