መኢአድ አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ
Your browser doesn’t support HTML5
ሦስት ከፍተኛ አመራሮቹን ጨምሮ 13 ሰዎች በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ መታሰራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ) አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5