ፕሬዚዳንት ትራምፕና ስደተኞች

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

በዚህ ሳምንት በኦፊሴል ስራ የጀመሩት የዩናይትድ ስቴይትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በርካታ አዳዲስ መመሪያዎችን እያወጡ ነው፤ አስቀድመው በምረጡኝ ዘመቻቸው የሰጧቸው አስተያየቶችም ለተለያዩ ቡድኖች ስጋትና ተስፋ ሆነዋል።