በማይጨው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል ታነፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በሰሜን አሜሪካ የተቋቋመው "የራያ ረድኤትና ልማት ማሕበር" ማይጨው ከተማ ውስጥ በ8 ሚልዮን ብር በላይ ያሰራው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል ሰሞኑን በይፋ ተመርቋል።
Your browser doesn’t support HTML5