ድምጽ አዲሱ የጋምቢያ ፕሬዚዳንት ሥልጣን ስለለቀቁት ያህያ ጃሜህ ጃንዩወሪ 23, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 አዲሱ የጋምቢያ ፕሬዚዳንት አዳማ ባሮው ሥልጣን በለቀቁት ያህያ ጃሜህ የሃያ ሁለት ዓመታት ግዛት ዘመን ተፈፀሙ የተባሉ ወንጀሎችን ለመመርመር የሃቅና እርቅ አጣሪ ኮሚሽን እንደሚመሠርቱ ገለፁ፡፡