ድምጽ የጥምቀት በዓል በጠንካራ ጥበቃ ስር መከበሩን ነዋሪዎች ገለጹ ጃንዩወሪ 19, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 በሌላ በኩል የጥምቀት በዓል አከባበርን በዩኒስኮ ለማስመዝገብ ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታውቃለች።