በሶማሊያ ቸነፈር አስግቷል
Your browser doesn’t support HTML5
ሶማሊያ ውስጥ ይከሰታል ተብሎ የተሰጋውን የበረታ ረሃብ ለማስወገድ ወደ አንድ ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5