በሶማሊያ ቸነፈር አስግቷል

Your browser doesn’t support HTML5

ሶማሊያ ውስጥ ይከሰታል ተብሎ የተሰጋውን የበረታ ረሃብ ለማስወገድ ወደ አንድ ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል።