ድምጽ በኢትዮጵያ በእናቶችና በሕፃናት ጤና ውጤት መገኘቱ ተገለፀ ጃንዩወሪ 17, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ውስጥ በሦስት መቶ ወረዳዎች በሕፃናት፣ በእናቶችና በቤተሠብ ጤና ዙሪያ ሲከናወን የቆየ መረኃ ግብር ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ለሚሆን ሰው አገልግሎት መስጠቱ ተገልጿል፡፡