በኢትዮጵያ በእናቶችና በሕፃናት ጤና ውጤት መገኘቱ ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ በሦስት መቶ ወረዳዎች በሕፃናት፣ በእናቶችና በቤተሠብ ጤና ዙሪያ ሲከናወን የቆየ መረኃ ግብር ሰላሣ ሰባት ሚሊዮን ለሚሆን ሰው አገልግሎት መስጠቱ ተገልጿል፡፡