ከ5 ሚሊዮን ተኩል በላይ ኢትዮጵያውያን የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል
Your browser doesn’t support HTML5
በጎርፍ አደጋና አዲስ ባጋጠመ ድርቅ ምክንያት 5.6 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው መንግሥትና አጋሮቹ ይፋ አደረጉ።
Your browser doesn’t support HTML5