የቂሊንጦ ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ ተጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ እነ ማስረሻ ሰጤ ብሬ በሚል መዝገብ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ በ23 ታራሚዎች ግድያና በሽብር ወንጀል ክስ የመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ ጠየቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5