የትራምፕ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ

Your browser doesn’t support HTML5

በትራምፕ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዙሪያ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ምን ሚና ይኖራቸዋል? የሚለው ጥያቄ ሰሞኑን እየተካሄደ በሚገኘው የትራምፕ ካቢኔ አባላት ግምገማ ሂደት ላይ ትኩረት የተሰጠው አጀንዳ ነበር። እንደ ቬኦው ዘጋቢ ቢል ጋሎ ዘገባ ጥያቄው ትራም በምራጫው ቅስቀሳ ቃል የገቧቸውን አነጋጋሪ ጉዳዮች የበለጠ እንዲጎሉ ያደርጓቸዋል ይላል።