የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሕዝቡን ሰላምና መረጋጋት ማረጋገጥ ማስቻሉ ተገለጠ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ተከስቶ የነብረው አለመረጋጋት በአገሪቱ ጠንካራ ሥርአት መኖሩ የታየበት አጋጣሚ መፍጠሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለፓርላማ አባላት በሰጡት ማብራርያ ተናግረዋል።