የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሕዝቡን ሰላምና መረጋጋት ማረጋገጥ ማስቻሉ ተገለጠ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ተከስቶ የነብረው አለመረጋጋት በአገሪቱ ጠንካራ ሥርአት መኖሩ የታየበት አጋጣሚ መፍጠሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለፓርላማ አባላት በሰጡት ማብራርያ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5