የሃይማኖት ተቋማት ባዘጋጁት ጉባዔ ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች አልተጋበዙም

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ መፈጠር ስላለበት እርቀ ሰላም ለሁለት ቀናት የመከረው የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የተነሱ ሃሳቦችን ለመንግሥት ለማቅረብ በመስማማት ዛሬ ማምሻውን ተጠናቋል።