ከተቃዋሚዎች ጋር እንደሚነጋገሩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታወቁ

  • እስክንድር ፍሬው
    መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ተቀስቅሰው ከቆዩ ተቃውሞዎች ጋር በተያያዘ በአሥር ሺኾች የሚቆጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ሥር መቆየታቸውን፣ መንግሥቱ የአስተዳደር ማሻሻያ እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን፣ እንደ ግብፅ ካሉ መንግሥታት ጋር ውይይት መጀመሩን አስታውቋል።