ከተቃዋሚዎች ጋር እንደሚነጋገሩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታወቁ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ተቀስቅሰው ከቆዩ ተቃውሞዎች ጋር በተያያዘ በአሥር ሺኾች የሚቆጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ሥር መቆየታቸውን፣ መንግሥቱ የአስተዳደር ማሻሻያ እርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑን፣ እንደ ግብፅ ካሉ መንግሥታት ጋር ውይይት መጀመሩን አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5