ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ስለዩናይትድ ስቴትስ መሪዎች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ የሚደረግ የመሪዎች መተካካት ሀገሪቱ በኢትዮጵያ ላይ ከምትከተለው ፖሊሲ አንርፃ ለውጥ አምጥቶ እንደማያውቅ አንድ አንጋፋ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ተናግረዋል።