ድምጽ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ስለዩናይትድ ስቴትስ መሪዎች ጃንዩወሪ 06, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በዩናይትድ ስቴትስ የሚደረግ የመሪዎች መተካካት ሀገሪቱ በኢትዮጵያ ላይ ከምትከተለው ፖሊሲ አንርፃ ለውጥ አምጥቶ እንደማያውቅ አንድ አንጋፋ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ተናግረዋል።