አቶ ዮናታን ተስፋዬ በፌስ ቡክ አድራሻው ያወጣቸው ፁሁፎች በሽብር ወንጀል አያስጠይቀኝም አለ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረው አቶ ዮናታን ተስፋዬ በፌስ ቡክ አድራሻው ያወጣቸው ፁሁፎች በሽብር ወንጀል የሚያስጠይቁኝ አይደሉም ሲል ቃሉን ለፍርድ ቤት ሰጠ።