በኦሮሚያ ለአስር ሺሕ የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ተሰጠ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት አቶ ለማ መገርሳ የተቀመጡ መስፈርቶችን ላሟሉና በፈጸሙት ወንጀል ለተፀፀቱ አስር ሺሕ የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረጉ።
Your browser doesn’t support HTML5