ድምጽ የኬንያ ምርጫ ውዝግብ እያጋለ ነው ጃንዩወሪ 04, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 ኬንያ ውስጥ ሊካሄድ የታቀደው የመጭው ምርጫ ዝግጅት በድምፅ መስጫ መሣሪያዎች ጉዳይ ላይ በተነሣው ውዝግብ ምክንያት ሊዘገይ እንደሚችል የሃገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን አስታውቋል።