ድምጽ ተሃድሶ ምንድን ነው? ጃንዩወሪ 03, 2017 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ መንግሥት በመስከረም ወር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ካላሰፈ በኋላ በቁጥጥር ስር አውሏቸው የነበሩ ታሳሪዎችን “ተሃድሶ” ስልጠና እየሰጠ በመልቀቅ ላይ መሆኑን፤ ሌሎች ከ12 ሺሕ በላይም የተሃድሶ ስልጠና እንደሚወስዱ በመግለፅ ላይ ነው።