የፌዴራሉ አቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ በመሰረተባቸው በነከድር መሐመድ ላይ የእስር ቅጣት ጣለባቸው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የፌዴራሉ አቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ በመሰረተባቸው በነከድር መሐመድ ላይ እስከ አምስት አመት ተኩል የሚደርስ የእስር ቅጣት ጣለባቸው።