ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ከሥልጣን እንዲለቁ ስምምነት ተደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ የፖለቲካ ፓርቲዎች እ ኤ አ 2017 ማብቂያ ሃገሪቱ ውስጥ ከሚካሄደው ምርጫ በኋላ ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሥልጣን እንዲለቁ ከስምምነት ደርሰዋል።
Your browser doesn’t support HTML5