ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ከሥልጣን እንዲለቁ ስምምነት ተደረሰ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ የፖለቲካ ፓርቲዎች እ ኤ አ 2017 ማብቂያ ሃገሪቱ ውስጥ ከሚካሄደው ምርጫ በኋላ ፕሬዘዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሥልጣን እንዲለቁ ከስምምነት ደርሰዋል።