ድምጽ በዶ/ር መረራ ጉዳይ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ ዲሴምበር 29, 2016 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ዶ/ር መረራ ጉዲና ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው ፖሊስ ለሁለተኛ ጊዜ ተጨማሪ የ28 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተሰጦታል።