ድምጽ ኬሪ በእሥራኤል ጉዳይ የአስተዳደራችውን አቋም ተከላከሉ ዲሴምበር 28, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል ያሉትን የእስራኤልና ፍልስጥኤም የሁለት መንግሥታት ምስረታ መፍትሄ አስመልክተው ዛሬ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡