ኬሪ በእሥራኤል ጉዳይ የአስተዳደራችውን አቋም ተከላከሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል ያሉትን የእስራኤልና ፍልስጥኤም የሁለት መንግሥታት ምስረታ መፍትሄ አስመልክተው ዛሬ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5