በኮማንድ ፖስቱ ለተያዙ 12 ሺሕ ዜጎች "ተሃድሶ" ስልጠና ይሰጣል
Your browser doesn’t support HTML5
በሁከትና ብጥብጥ ተጠርጥረው የተያዙ ከ12 ሺሕ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የተሀድሶ ስልጠና እንደሚሰጣቸው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5