በሙስና የተጠረጠሩ 125 ግለሰቦች ታሠሩ
Your browser doesn’t support HTML5
በአዲስ አበባ የአስተዳደር መሥሪያ ቤቶች በተፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች የተጠረጠሩ 125 ግለሰቦችን በቁጥር ስር ማውሉንና ጉዳያቸውን እያጠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5