በሙስና የተጠረጠሩ 125 ግለሰቦች ታሠሩ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባ የአስተዳደር መሥሪያ ቤቶች በተፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች የተጠረጠሩ 125 ግለሰቦችን በቁጥር ስር ማውሉንና ጉዳያቸውን እያጠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።