ኢትዮጵያ በ2016 - የመንግሥቱ ግምገማ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ወደ አዲሱ የፈረንጆች አመት የምትሸጋገረው ኤል ኒኖ ያስከተለውን ድርቅ ተቋቋማ ባለፈችበትና በሀገሪቱ የተፈጠረው ሁከት በተረጋጋበት ሰዓት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።