በሩሲያ ብሔራዊ የሃዘን ቀን ታወጀ
Your browser doesn’t support HTML5
የሩሲያ ባለሥልጣናት በሳምንቱ ማብቂያ ወደ ሦሪያ ሲበር ተከስክሶ ዘጠና ሁለት ተሣፋሪዎቹ ባለቁበት ወታደራዊ አውሮፕላን አደጋ ምክንያት ዛሬ ሰኞን ብሔራዊ የሃዘን ቀን እንዲሆን አውጀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5