ታስሮ የተለቀቀው ብሎገር ሰለ“ተሃድሶ”ይናገራል
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ተፈጥሮ ከነበረው አለመረጋጋት ጋር በተያያዘ በሁከት ተጠርጥረው ተይዘው ከነበሩ አብዛኞቹ ወጣት ታሣሪዎችን የኢትዮጵያ መንግሥት ከትናንት በስተያ ለቅቋል።
Your browser doesn’t support HTML5