በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ተከሳሾች ማረሚያ ቤቱ “ግፍ ፈፅሞብናል” አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ፣ በሃያ ሦስት ታራሚዎች ግድያና በሽብር ወንጀል አቃቤ ሕግ ክሥ የመሠረተባቸው ተከሳሾች ማረሚያ ቤቱ “ግፍ ፈፅሞብናል” ሲሉ አቤቱታቸውን ለፍርድ ቤት አሰምተዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5