የትግራይ ክልል የዓረና የስብሰባ ፈቃድ ጥያቄ አልደረሰኝም አለ
Your browser doesn’t support HTML5
የዓረና ትግራይ ሉዓላዊነትና ዲሞክራሲ በባለፈው እሁድ ዕለት በማይጨው ከተማ የጠራው የድርጅቱ አባላት ስብሰባ በፀጥታ ኃይሎች ትዛዝ እንደተቋረጠበት ማስታወቁን ትናንት መዘገባችን ይታወሳል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5