የታሠሩትም “በግፍ” ነበር - ተቃዋሚዎች /ዘገባ/

Your browser doesn’t support HTML5

“ሁከት ውስጥ ተሣትፈዋል” ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አሥሯቸው የነበሩ ሰዎች ትናንት በመለቀቃቸው ደስተኞች መሆናቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የገለፁ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቀድሞም መታሠራቸው አግባብ እንዳልነበረ አመልክተዋል፡፡