ድምጽ በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከትሎ ውጥረቱ ተባብሷል ዲሴምበር 21, 2016 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 በ2017 ዓ.ም. ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በምታካሂደው ኬኒያ ውጥረቱ እየተባባሰ መጥቷል። በሀገሪቱ ምክር ቤት የምርጫ አፈፃፀም ሕግጋቱን ለመቀየር በቀረበ ሃሳብ ዙሪያ ክርክር በተካሂደበት ጉባዔ ላይ ድብድብ መቀስቀሱ ተዘግቧል፡፡