በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከትሎ ውጥረቱ ተባብሷል
Your browser doesn’t support HTML5
በ2017 ዓ.ም. ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በምታካሂደው ኬኒያ ውጥረቱ እየተባባሰ መጥቷል። በሀገሪቱ ምክር ቤት የምርጫ አፈፃፀም ሕግጋቱን ለመቀየር በቀረበ ሃሳብ ዙሪያ ክርክር በተካሂደበት ጉባዔ ላይ ድብድብ መቀስቀሱ ተዘግቧል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5