በኮማንድ ፖስቱ ተይዘው የነበሩ ከእስር ተፈቱ
Your browser doesn’t support HTML5
ከኦሮሚያና ከአማራ ክልሎች በሁከት ተጠርጥረው የተያዙ ወደ አምስት ሺሕ የሚጠጉ ተጠርጣሪዎች የተሃድሶ ሥልጠና ወስደው መለቀቃቸው ተገለፀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5