ድምጽ በኮማንድ ፖስቱ ተይዘው የነበሩ ከእስር ተፈቱ ዲሴምበር 21, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ከኦሮሚያና ከአማራ ክልሎች በሁከት ተጠርጥረው የተያዙ ወደ አምስት ሺሕ የሚጠጉ ተጠርጣሪዎች የተሃድሶ ሥልጠና ወስደው መለቀቃቸው ተገለፀ፡፡