የማሊኖውስኪ ኢንተርቪው ከቪኦኤ ጋር - ክፍል ሁለት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ለለውጥ የተገባውን ቃል ተግባራዊ ማድረግ የኢትዮጵያ መንግሥት ብቻ ሃላፊነት እንደሆነ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት የዴሞክራሲ የሠብዓዊ መብቶችና የሥራ ረዳት ሚኒስትር ቶም ማሊኖውስኪ አሳሰቡ፡፡