የማሊኖውስኪ ኢንተርቪው ከቪኦኤ ጋር - ክፍል ሁለት
Your browser doesn’t support HTML5
ለለውጥ የተገባውን ቃል ተግባራዊ ማድረግ የኢትዮጵያ መንግሥት ብቻ ሃላፊነት እንደሆነ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት የዴሞክራሲ የሠብዓዊ መብቶችና የሥራ ረዳት ሚኒስትር ቶም ማሊኖውስኪ አሳሰቡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5