በአማራ ክልል እሁድ ዕለት ሦስት ወጣቶች መገደላቸው ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ገለጹ

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ ዘውዱ ገብረማርያም እና አቶ ሙላው ከበደ የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በመተማ አቶ ባህሩ ይታየው የተባለ ደግሞ በጎንደር ከተማ እሁድ ዕለት መገደላቸውን ነዋሪዎችና ቤትሰብ ለአሜሪካ ድምጽ ገልፀዋል። የክልሉ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ተገደሉ ስለተባሉት ወጣቶች ለጊዜው ከአካባቢው ርቀው ስለሚገኙ "መረጃ የለኝም" ብለዋል።