አሜሪካና ኢትዮጵያ ግልፅ ንግግሮችን ለማድረግ ተስማ
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢትዮጵያ አስተዳደርና ሰብዓዊ መብቶችን በሚመለከቱ ስፋት ያላቸው ጉዳዮች ላይ በግልፅነት ለመወያያት መስማማታቸውን አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5