የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስለ ደቡብ ሱዳን

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ባለሥልጣን በአንዳንድ የደቡብ ሱዳን ክፍሎች ቀጣይ የዘር ማፅዳት ተግባር እየተካሄደ ነው ሊባባስም ይችላል ሲሉ በያዝነው ሳምንት አስጥንቅቀዋል፡፡