ድምጽ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስለ ደቡብ ሱዳን ዲሴምበር 15, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ባለሥልጣን በአንዳንድ የደቡብ ሱዳን ክፍሎች ቀጣይ የዘር ማፅዳት ተግባር እየተካሄደ ነው ሊባባስም ይችላል ሲሉ በያዝነው ሳምንት አስጥንቅቀዋል፡፡