የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ከሕግ ጠበቆቻቸው ጋር ተገናኙ
Your browser doesn’t support HTML5
ዶ/ር መረራ ጉዲና የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር በታሰሩ በአሥራ አምስተኛ ቀናቸው ዛሬ ከሕግ ጠበቆቻቸው ጋር ተገናኝተው ተነጋገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5