የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ከሕግ ጠበቆቻቸው ጋር ተገናኙ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር መረራ ጉዲና የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር በታሰሩ በአሥራ አምስተኛ ቀናቸው ዛሬ ከሕግ ጠበቆቻቸው ጋር ተገናኝተው ተነጋገሩ።